Seble
Sat, 07/12/2025 - 13:29
በተጠናቀቀዉ በጀት ዓመት በክልሉ ተግባራትን በቅንጅት፣ በእዉቀትና በክህሎት የመፈጸምና የማስፈፀም ልምምድ እየተሻሻለ መጥቷል፤ የተናጠልና የቡድን ሀላፊነትን የመወጣት ዝግጁነትና ጥረትም እየጎለበተ ይገኛል።
እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር)የማዕከላዊ ኢትዮጵያዊ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ፣
ምንጭ፦ የክልሉ መ/ኮ
Image
