Seble
Thu, 07/10/2025 - 10:51
መስተዳድር ምክር ቤቱ በሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን መንግስት የ2017 ዓ.ም አፈጻጸም አስመልክቶ በቀረበው ሪፖርት ላይ እየመከረ ነው
ሆሳዕና፣ ሐምሌ 3/2017 የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ም/ቤት በሁለተኛ ቀን ውሎው በክልሉ መንግስት የ 2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክቶ በቀረበው ሪፖርት ላይ እየመከረ ነው።
መስተዳድር ምክር ቤቱ በ29ኛ መደበኛ ስብሰባው በቀረቡለት ልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔ ያስተላልፋል ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ ፦ የክልሉ መ/ኮ
Image
