Skip to main content

መስተዳድር ምክር ቤቱ በሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን መንግስት የ2017 ዓ.ም  አፈጻጸም አስመልክቶ በቀረበው ሪፖርት ላይ እየመከረ ነው

ሆሳዕና፣ ሐምሌ 3/2017 የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ም/ቤት በሁለተኛ ቀን ውሎው  በክልሉ መንግስት የ 2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክቶ በቀረበው ሪፖርት ላይ እየመከረ ነው።

መስተዳድር ምክር ቤቱ በ29ኛ መደበኛ ስብሰባው በቀረቡለት ልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔ ያስተላልፋል ተብሎ ይጠበቃል።

ምንጭ ፦ የክልሉ መ/ኮ

Image
መስተዳድር ምክር ቤቱ በሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን መንግስት የ2017 ዓ.ም  አፈጻጸም አስመልክቶ በቀረበው ሪፖርት ላይ እየመከረ ነው