Skip to main content

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በ3ኛ ቀን ውሎው በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ እየመከረ ነው::

(ሆሳዕና፣ሐምሌ 4/2017)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በ29ኛ መደበኛ ስብሰባው በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ እየመከረ ነው

መስተዳድር ምክር ቤቱ በ3ኛ ቀን ውሎው በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል።

ምንጭ የክልሉ መ/ኮ

Image
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በ3ኛ ቀን ውሎው በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ እየመከረ ነው::