Seble
Sat, 07/26/2025 - 09:27
ምክር ቤቱ የቀረበለትን ደንብና እና አዋጅ መርምሮ አጸደቀ
ሆሳዕና፣ሐምሌ 17/2017የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤው የቀረቡለት ልዩ ልዪ ደንቦች እና አዋጆች መርምሮ አጸደቀ
ምክር ቤቱ በከሰዓት ውሎው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የቀበሌ ማህበራዊ ፍርድ ቤቶች ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣ አዋጅ እና ለክልሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የሰራተኞች መተዳደሪያ ደንብ መርምሮ አጽድቋል።
ምክር ቤቱ በመጨረሻ አጀንዳው በእጩነት የቀረቡለትን የፍርድ ቤት የዳኞችን ሹመት ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ ፦ የክልሉ መ/ኮ
Image
