Skip to main content

ምክር ቤቱ የ37 እጩ ዳኞችን ሹመት በማጽደቅ ጉባኤውን አጠናቀቀ

ሆሳዕና፣ሐምሌ 17/2017የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤው የቀረቡለት እጩ ዳኞች ሹመት አጸደቀ

ምክር ቤቱ ለከፍተኛ ፍርድ ቤቶች  11 እንዲሁም ለወረዳና ለከተማ አስተዳደር ፍርድቤቶች ደግሞ 26 በድምሩ የ37 እጩ ጃኞችን ሹመት አጽድቋል።

ላለፉት ሁለት ቀናት ሲካሔድ የነበረው የነበረው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ተጠናቋል።

ምንጭ :- የክልሉ መ/ኮ

Image
ምክር ቤቱ የ37 እጩ ዳኞችን ሹመት በማጽደቅ ጉባኤውን አጠናቀቀ