Skip to main content

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር) በሀላባ ዞን  የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ

(ሐምሌ 24/2017) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር)እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በሀላባ ዞን ዌራ ወረዳ የአንድ ጀንበር አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።

ርዕሰ መስተዳድሩ እና በእርሳቸው የተመራ ልዑክ ወደ ዌራ ወረዳ ሲደርሱ የአካባቢው ህዝብ ደማቅ አቀባበል አድርጎላቸዋል።

Image
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር) በሀላባ ዞን  የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ