Seble
Thu, 07/31/2025 - 15:07
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር) በሀላባ ዞን የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ
(ሐምሌ 24/2017) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር)እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በሀላባ ዞን ዌራ ወረዳ የአንድ ጀንበር አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ እና በእርሳቸው የተመራ ልዑክ ወደ ዌራ ወረዳ ሲደርሱ የአካባቢው ህዝብ ደማቅ አቀባበል አድርጎላቸዋል።
Image
