Seble
Fri, 07/11/2025 - 10:35
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በ3ኛ ቀን ውሎው በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ እየመከረ ነው::
(ሆሳዕና፣ሐምሌ 4/2017)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በ29ኛ መደበኛ ስብሰባው በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ እየመከረ ነው
መስተዳድር ምክር ቤቱ በ3ኛ ቀን ውሎው በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ የክልሉ መ/ኮ
Image
