የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ተጀመረ
Anonymous (not verified)
Thu, 02/20/2025 - 18:55
ሆሳዕና ፣ ጥር 2፣ 2017 የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ለኢኮኖሚና ፋይናንስ ምህዳራችን ታሪካዊ በሆነ እጥፋት የኢትዮጵያን የመጀመሪያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ደወል ደውልናል ብለዋል።
ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ባላት፣ ለብልጽግና ሰፊ እምቅ አቅምና ምቹ መንገድ እየተነጠፈላት ባለችው ኢትዮጵያ ባለሃብቶች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ተጀመረ
Seble
Thu, 02/20/2025 - 18:51
ሆሳዕና ፣ ጥር 2፣ 2017 የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ለኢኮኖሚና ፋይናንስ ምህዳራችን ታሪካዊ በሆነ እጥፋት የኢትዮጵያን የመጀመሪያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ደወል ደውልናል ብለዋል።
ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ባላት፣ ለብልጽግና ሰፊ እምቅ አቅምና ምቹ መንገድ እየተነጠፈላት ባለችው ኢትዮጵያ ባለሃብቶች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፍትህ ቢሮ በክልሉ ለሚሰሩ ጠብቆች ሙያዊ ግዴታዎችና የባለድርሻ ሚናን አስመልክቶ ውይይት ለማድረግ እና የክልሉን የጠበቆች ማህበር ለማቋቋም የውይይት መድረክ አካሄደ።
Thu, 12/26/2024 - 15:12
የፍትህ ተቋማት የለውጥ ትግበራ በማሳለጥ ቀልጣፋና ፈጣን ፍትህ ለዜጎች ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ
Tue, 12/24/2024 - 17:46
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀላባ ክላስተር የሚገኙ የክልሉ ተቋማት አባላት "የህልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት'' በሚል መሪ ሀሳብ የ4ኛ ዙር የአባላት ስልጠና ማካሄድ ጀምሯል።
Tue, 12/24/2024 - 17:30
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ለ468 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ
Tue, 10/22/2024 - 18:43
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የሀላባ ክላስተር በሀገር አቀፍ ጳጉሜ 2/2016 ዓ/ም የሚከበረውን የሪፎርም ቀን በድምቀት አከበረ።
Tue, 10/22/2024 - 18:41
የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ፍትህ ቢሮ ከተጠሪ ተቋማት ጋር የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ።
Tue, 10/22/2024 - 18:37
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ ፍትህ ቢሮ የታችኛው መዋቅሮች የበጀት ዓመት ማጠቃለያ ድጋፍ እና ክትትል ሪፖርት ግምገማ በዛሬዉ ዕለት አካሄዶል።
Thu, 06/27/2024 - 12:17