Skip to main content

 

              ምክር ቤቱ የወ/ ልክነሽ ስርገማን ሹመት በማጽደቅ ጉባኤውን አጠናቀቀ።

ሆሳዕና፣የካቲት 13/2017 )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6 ዙር 4 ዓመት የስራ ዘመን 3 መደበኛ ጉባኤ ዛሬ ተጠናቋል 

የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ / ፋጤ ስርሞሎ የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እንዲሆኑ / ልክነሽ ስርገማን በእጩነት አቅርበዋል። 

ይህን ተከትሎም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት / ልክነሽ ስርገማ የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሆነው እንዲሾሙ በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ጉባኤውን አጠናቋል። 

ምንጭየክልሉ /ኮሙኒኬሽን

Image
ምክር ቤቱ የወ/ሮ ልክነሽ ስርገማን ሹመት በማጽደቅ ጉባኤውን አጠናቀቀ።