Skip to main content

የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ፍትህ ቢሮ ድረ ገፅ ማስተዳደርና የሳይበር ደህንነት ቴክኒካል ስልጠና ለቢሮው የስራ ክፍል ኃላፊዎች እና ለሚመለከታቸው ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ።                                     

                            

  የካቲት 13/2017 . 

የቢሮው የድረ-ገጽ ልማት ስራ ተጠናቆ ሆስት https://www.cerjustice.gov.et/ ድረግ አየር ላይ መዋሉን አስመልክቶ ከማዕ/ኢትክልል ሳይንስና ንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በመጡ ከፍተኛ ሶፍትዌር ባለሙያ በሆኑት በአቶ መንሱር ሀምዛ ስለ ዌብ ሳይት ማስተዳደርና የሳይበር ደህንነት ስልጠና ለቢሮው የስራ ክፍል ኃላፊዎች አጠቃላይ ግለፃእናበተለይም ድረ-ገጹን በቀጣይ ለሚያስተዳድሩ ኢኮቴ እና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ማስተዳደርና የሳይበር ደህንነት ስልጠና ተሰጥቷል።

ስልጠናው ቢሮ /ኃላፊ እና የወንጀልና የፍትሐብሔር ጉዳዮች ርፍ ኃላ በሆኑት በአቶ ገብሬ አስፋው የመክፍቻ ንግግር የተጀመረ ሲሆን በንግግራቸውም የክልሉ ሳይንስና ንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በፍቃደኝነትና በተነሳሽነት ለተደረገልን የተቋሙ - ማበልፀግ እና ባለሙያዎችን ማስልጠን ስራ በቢሮው ስም  ላቅ ያል ምስጋና በዋል በመቀጥል በአቶ መንሱር ሀምዛ ስልናው በግባር የተግፍ  ድረ ገፅ ማስተዳድርና የሳይበር ደህንነት ዙሪያ ሠፊ ገለፃ እና ማብራሪያ የተሰጠ ሲሆን ከሰልጣኞቹም የተለያዩ ጥያቄዎች ተነስተው ምላሽ እና ማብራሪያ  ተሰጥቶባቸዋል።

Image
የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ፍትህ ቢሮ የድረ ገፅ ማስተዳደርና የሳይበር ደህንነት ቴክኒካል ስልጠና  ለቢሮው የስራ ክፍል ኃላፊዎች እና ለሚመለከታቸው ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ።