Skip to main content

ምክር ቤቱ የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅን አጸደቀ

ሆሳዕና ፣ ሐምሌ 10፣ 2017  የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በቀረበ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ አጸደቀ።

ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው ሁለተኛ አስቸኳይ ስብሰባ ነው የተሻሻውን አዋጅ ያጸደቀው።
(ኤፍ ኤም ሲ)

Image
ምክር ቤቱ የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅን አጸደቀ