Seble
Sat, 07/26/2025 - 09:46
"ከመስፈንጠር_ከፍታ_ወደ_ላቀ_እምርታ" በሚል መሪ ቃል የተለያዩ ክላስተሮች የ2017 በጀት ዓመት የፓርቲ ሥራዎች ማጠቃለያ ግምገማ እና የአመራር ምዘና መድረክ እየተካሄደ ነው።
(ሆሳዕና፤ ሐምሌ፣ 18/2017)፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቡታጅራ ክላስተር የህብረቱ የ2017 በጀት ዓመት የፓርቲ ሥራዎች ማጠቃለያ ግምገማ እና የአመራር ምዘና መድረክ በሆሳዕና፣ቡታጅራ፣ ወልቂጤ፣ሀላባና ሳጃ ክላስተሮች እየተካሄደ ይገኛል።
የየክላስተሮችን የተግባር አፈፃፀም የምዘና መድረክ የክላስተር አስተባባሪዎችና የህብረት ሰብሳቢዎች በጋራ እየመሩ ነው።
ምንጭ ፦የክልሉ መ/ኮ
Image
