ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ( ዶ/ር ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮን የሥራ ዘርፎች ሪፎርም ለማድረግ በቀረቡ ጥናቶች ላይ ከቢሮዉ አመራሮች ጋር እየተወያዩ ነዉ፣
ሆሳዕና ፣ ሐምሌ 9፣ 2017፦ የማዕከላዊ ኢትዮጵ
በዱራሜ ከተማ ከ60 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የሚገነባው የአካል ጉዳተኞች ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል ግንባታ የቦታ ርክክብ ተደረገ።
በተለያዩ ምክንያቶች ኮንትራቱ ተቋርጦ የነበረው የአካል ጉዳተኞች ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል
መከላከያ ሠራዊት አረንጓዴ ዐሻራን ባህል የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ ይቀጥላል፦ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
(ሆሳዕና፣ ሀምሌ 9/2017)፣ መከላከያ ሠራዊት አረንጓዴ ዐሻራን ባህል የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የጦ
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጌትነት ታደሰ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግንባታ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ምልከታ አደረጉ
(ሆሳዕና፣ሐምሌ 9/2017)የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስ
የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቴክኖሎጂ የተደገፈ አሰራር ስርዓት በመዘርጋት እያከናወነ ያለው ስራዎች አበረታች መሆኑን የክልሉ የህግና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ
=====
ሀምሌ 9/2017) የምክር ቤቱ የ
በሞባይል ባንኪንግ ማጭበርበር ወንጀል በተጠረጠሩ 20 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ
ሆሳዕና፣ሐምሌ 7/2017)በሞባይል ባንኪንግ ማጭበርበር ወንጀል በተጠረጠሩ 20 ግለሰቦች ላይ የፌደራል ዐቃቤ ሕግ ክስ እንደመሰረተ የኢትዮጵያ
አመራር አካዳሚው በጥናትና ምርምር ዘርፈ ብዙ ስራዎች መሰራቱን የክልሉ ምክር ቤት ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ።
(ሆሳዕና፦ሀምሌ 8/2017) ቋሚ ኮሚቴው የክልሉ አመራር አካዳሚ 2017 በጀት ዓመት የተከናወኑ ተ
በክልሉ ላቦራቶሪን በማደራጀት በማስመረቅ የምርመራ አገልግሎቶችን በማስጀመርና በማጠናከር ረገድም የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡ ተመላከተ።
ሆሳዕና ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም
የማዕከላዊ ኢትዮጵ
የክልሉ ግብርና ቢሮ የተሻሻሉ ቴክኖሎጂ እና የግብርና ግብአቶችን በአግባቡ በመጠቀም ህብረተሰቡን ተጠቃሚ እንዲሆን ማስቻሉ ተገለፀ።
(ሆሳዕና፦ሀምሌ 7/2017)፣ የክልሉ ምክር ቤት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ
ሙስናን በቅንጅት በመከላከል የህግ የበላይነት እንዲሰፍን በልዩ ትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ የክልሉ ምክር ቤት የህግና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለፀ
(ሆሳዕና፦ ሀምሌ 8/2017) ቋሚ ኮሚቴው የክልሉን ስነ-ምግባርና