Skip to main content
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በ3ኛ ቀን ውሎው በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ እየመከረ ነው::

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በ3ኛ ቀን ውሎው በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ እየመከረ ነው::

(ሆሳዕና፣ሐምሌ 4/2017)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በ29ኛ መደበኛ ስብሰባው በ20

የክልሉን ጸጥታ በማስከበር የህዝቡ ሰላም እንዲጠበቅና የክልሉ የልማት እንቅስቃሴዎች እንዳይስተጓጎሉ ለማድረግ የተሰሩ ፖሊሳዊ ስራዎች ውጤታማ እንደነበሩ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ።

ባሳለፍነው አመት የክልሉን ጸጥታ በማስከበር የህዝቡ ሰላም እንዲጠበቅና የክልሉ የልማት እንቅስቃሴዎች እንዳይስተጓጎሉ ለማድረግ የተሰሩ ፖሊሳዊ ስራዎች ውጤታማ እንደነበሩ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ።

በቀጣዩ አመት በክልሉ አ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ የህጻናትን መብትና ደህንነት ለማስጠበቅ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ገለጸ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ የህጻናትን መብትና ደህንነት ለማስጠበቅ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ገለጸ።

(ሃምሌ 3/2017)፣ በተሻሻለው አዲሱ አማራጭ የህጻናት ድጋፍና እንክብካቤ መመሪያ ላይ በየደ

መስተዳድር ምክር ቤቱ በሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን መንግስት የ2017 ዓ.ም  አፈጻጸም አስመልክቶ በቀረበው ሪፖርት ላይ እየመከረ ነው

መስተዳድር ምክር ቤቱ በሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን መንግስት የ2017 ዓ.ም  አፈጻጸም አስመልክቶ በቀረበው ሪፖርት ላይ እየመከረ ነው

ሆሳዕና፣ ሐምሌ 3/2017 የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ም/ቤት በሁለተኛ ቀን

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን ብሄራዊ ፈተና በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ማዕከል አስጀመሩ ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን ብሄራዊ ፈተና በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ማዕከል አስጀመሩ ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እ

በክልሉ ከ500 ሚሊየን በላይ ችግኞች ለመትከል የቅድመ ዝግጅት ስራ ተጠናቋል

በክልሉ ከ500 ሚሊየን በላይ ችግኞች ለመትከል የቅድመ ዝግጅት ስራ ተጠናቋል - አቶ ኡስማን ሱሩር

(ሆሳዕና፣ሰኔ 30/2017)በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ነገ ሀምሌ 1/2017 ክልላዊ የአረንጓዴ አሻራ እና የገጠር ኮሪደር ማ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፍትህ ቢሮ የ 2017 በጀት ዓመት የሁለተኛ መንፈቅ አመት የስር መዋቅር የOቃቤ ህግ የድጋፍ ክትትል ሪፖርት ገመገመ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፍትህ ቢሮ የ 2017 በጀት ዓመት የሁለተኛ መንፈቅ አመት የስር መዋቅር የOቃቤ ህግ የድጋፍ ክትትል ሪፖርት ገመገመ።

####################

(ሀላባ ፣ ሰኔ 30/ 2017)  የ

ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው ውሳኔ የተሰጠበትን ድንጋጌ አርሞ አፀደቀ

ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው ውሳኔ የተሰጠበትን ድንጋጌ አርሞ አፀደቀ
-------------------
(ዜና ፓርላማ) ሰኔ 30 ፣ 2017 ዓ.ም፤ አዲስ አበባ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 3ኛ ልዩ ስብሰባው፤

ለሰብአዊ መብት ጥሰት በር ይከፍታል የተባለው የአዋጅ ድንጋጌ ተሻሻለ

ለሰብአዊ መብት ጥሰት በር ይከፍታል የተባለው የአዋጅ ድንጋጌ ተሻሻለ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 3ኛ ልዩ ስብሰባው፤ በምክር ቤቱ የአሠራር እና የአባላት ሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 49 (2)ሀ መ

በ2017 በጀት አመት 16 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ገለጸ።

በ2017 በጀት አመት 16 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ገለጸ።

(ሆሳዕና፣ ሰኔ 30/2017) ፣ የደረጃ ሐ ግብር ከፋዮች ከነገ ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ግብራቸውን እንዲከፍሉ ቢሮው ጥሪ አቅርቧል