Skip to main content

የውስጥ ኦዲትን በማጠናከር አሰራርን ለማሻሻል በትኩረት መስራት ይገባል - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

የውስጥ ኦዲትን በማጠናከር አሰራርን ለማሻሻል በትኩረት መስራት ይገባል - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

ሆሳዕና፣ሐምሌ 17/2017)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ እየተካሔደ ነው

ምክር ቤቱ በከሰዓት ውሎው የክልሉን ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የኦዲት ሪፖርት ላይ ተወያይቷል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር)በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት የውስጥ ኦዲትን በማጠናከር አሰራርን ለማሻሻል በትኩረት መስራት ይገባል ብለዋል።

ተከታታይነት ያለው የድጋፍና ክትትል ስራ በማከናወን ተገቢ ስለመሆኑ ጠቁመዋል።

በክልሉ በተለያዩ ጊዜያት በተስተዋሉ የአሰራር ጥሰቶች ፖለቲካዊ፣አስተዳደራዊ እና ህጋዊ እርምጃ መውሰድ ተችሏል ሲሉም ርዕሰ መስተዳድሩ አብራርተዋል።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 62ሺ 799 መዛግብት ውሳኔ አግኝተዋል - የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 62ሺ 799 መዛግብት ውሳኔ አግኝተዋል - የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት

ሆሳዕና፣ሐምሌ 17/2017)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ እየተካሔደ ነው

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት  ፕሬዝዳንት አቶ ኤርሲኖ አቡሬ ለምክር ቤቱ ባቀረቡት ሪፖርት እንደገለጹት በበጀት ዓመቱ በወንጀል እና በፍትሀብሔር  62ሺ 799 መዛግብት ውሳኔ አግኝተዋል።

እንደ ፕሬዝዳንቱ ገለጻ በወንጀል እና በፍትሐብሔር ከቀረቡት ጉዳዮች ውስጥ 1ሺ 976 መዛግብት ወደ ቀጣዩ ዓመት ተላልፈዋል።

የፍርድ ቤቶች ውጤታማነትና ቅልጥፍና ከሚለካባቸው ዘዴዎች ውስጥ አንዱ የመዛግብትን የማጥራት አቅም ከፍ አድርጎ መገኘት ስለመሆኑ ፕሬዝዳንቱ ጠቅሰዋል።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ2018 በጀት ዓመት 43 ቢሊየን 252ሚሊየን 509ሺ 909 ብር አጸደቀ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት  ለ2018 በጀት ዓመት 43 ቢሊየን 252ሚሊየን 509ሺ 909 ብር አጸደቀ

ሆሳዕና፣ሐምሌ 17/2017 የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት  ለ2018 በጀት ዓመት 43 ቢሊየን 252 ሚሊየን 509ሺ 909 ብር አጸደቀ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት ተወያይቶ አጽድቋል።

በክልሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ መሠረተ ልማትና የመንግስት ሀብት ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ታመነ ገብሬ ለምክር ቤቱ የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ የበጀት አዋጅ አቅርበዋል።

በጀቱ ለክልል ማዕከል መስሪያ ቤቶች መደበኛ እና የካፒታል ወጪ፣ለዞኖችና ለልዩ ወረዳዎች ጥቅል በጀት፣ለክልላዊ ፕሮግራሞች፣ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈጸሚያ፣ለክልሉ መጠባበቂያ መሆኑን ነው አቶ ታመነ በረቂቅ አዋጁ የጠቆሙት።

በክልሉ በትምህርት ለትውልድ መርሐ ግብር ህብረተሰቡ ከ1ቢሊየን 602ሚሊየን በላይ ሀብት ድጋፍ አድርጓል - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

በክልሉ በትምህርት ለትውልድ መርሐ ግብር ህብረተሰቡ  ከ1ቢሊየን 602ሚሊየን በላይ ሀብት ድጋፍ አድርጓል - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

ሆሳዕና፣ሐምሌ 17/2017)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ እየተካሔደ ነው

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር) ለምክር ቤቱ ባቀረቡት ሪፖርት እንዳስታወቁት 
ህብረተሰቡ ከ1ቢሊየን 602ሚሊየን 648ሺ 405 ብር በገንዘብ፣በአይነት እና በጉልበት አስተዋጽኦ ማበርከቱን ርዕሰ መስተዳድሩ አመላክተዋል።

ይህን ተከትሎም 39 አዳዲስ የቅድመ -አንደኛ ፣30የመጀመሪያና መካከለኛ እንዲሁም 5 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ ማከናወን ስለመቻሉም ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቅሰዋል።

የክልሉ ህዝብ ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ምቹ ለማድረግ የላቀ ተሳትፎ ማበርከቱን ርዕሰ መስተዳድሩ በአብነት ጠቅሰዋል።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ2018 በጀት ዓመት 43 ቢሊየን 252ሚሊየን 509ሺ 909 ብር አጸደቀ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት  ለ2018 በጀት ዓመት 43 ቢሊየን 252ሚሊየን 509ሺ 909 ብር አጸደቀ

ሆሳዕና፣ሐምሌ 17/2017 የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት  ለ2018 በጀት ዓመት 43 ቢሊየን 252 ሚሊየን 509ሺ 909 ብር አጸደቀ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት ተወያይቶ አጽድቋል።

በክልሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ መሠረተ ልማትና የመንግስት ሀብት ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ታመነ ገብሬ ለምክር ቤቱ የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ የበጀት አዋጅ አቅርበዋል።

በጀቱ ለክልል ማዕከል መስሪያ ቤቶች መደበኛ እና የካፒታል ወጪ፣ለዞኖችና ለልዩ ወረዳዎች ጥቅል በጀት፣ለክልላዊ ፕሮግራሞች፣ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈጸሚያ፣ለክልሉ መጠባበቂያ መሆኑን ነው አቶ ታመነ በረቂቅ አዋጁ የጠቆሙት።

የክልሉ መንግስት በሀገር ደረጃ የተቀመጠውን ራዕይ ለማሳካት ሁሉን አቀፍ ጥረት እያደረገ ነው - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር

የክልሉ መንግስት በሀገር ደረጃ የተቀመጠውን ራዕይ ለማሳካት ሁሉን አቀፍ ጥረት እያደረገ ነው - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር

ሆሳዕና፣ሐምሌ 17/2017)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ እየተካሔደ ነው

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር) እንደገለጹት 2018 ዓ/ም ከተስፋ ብርሐን ወደሚጨበጥ ተስፋ የምንሸጋገርበት ነው ብለዋል።

ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተስፋ ብርሀን እያየን መጥተናል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ በ2018 የተስፋ ብርሐኑ የሚጨበጥ እንደሚሆን ርዕሰ መስተዳድሩ አብራርተዋል።

በሁሉም ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት በጽኑ መሰረት ላይ የሚገነቡበት መሆኑንም አመላክተዋል።

በ2023 ኢትዮጵያ ብልጽግናን መሰረት አድርጋ የአፍሪካ ተምሳሌት እንድትሆን በሀገር ደረጃ ራዕይ ሰንቀን እየሰራን ነው ሲሉም ርዕሰ መስተዳድሩ አብራርተዋል።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሔድ ጀመረ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሔድ ጀመረ

(ሆሳዕና፣ሐምሌ 16/2017)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ እየተካሔደ ነው

በጉባኤውም የ2017 በጀት ዓመት  የአስፈፃሚ አካላት፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት አፈፃፀም ሪፖርት እና ተያያዥ አጀንዳዎች ቀርበው ውይይት እንደሚደረግ ተመላክቷል።

ምንጭ ፦ የክልሉ መ/ኮ

የሴቶች እና ህጻናት ጥቃት ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል እንደሚመለከት ተገለፀ ።

የሴቶች እና ህጻናት ጥቃት ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል እንደሚመለከት ተገለፀ ።
###########################
(ሀምሌ 15/2017 Uለባ) የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ፍትህ ቢሮ የሴ/ህ/ ልዩ የም/ ክስ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት በዩኒሴፍ በመደገፍ የVAC, ECM/FGM እና one stop center የ2017 በጀት ዓመት የፕሮግራም አፈፃፀም  ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ገመገመ።

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2017 በጀት ዓመት የፓርቲና የመንግስት አፈጻጸሞች፣በ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ የአመራር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2017 በጀት ዓመት የፓርቲና የመንግስት አፈጻጸሞች፣በ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ የአመራር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው

(ሆሳዕና ፣ሐምሌ 15/2017)
"ከመስፈንጠር ከፍታ ወደ ላቀ እምርታ " ! በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሔደ ባለው መድረክ በብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ዲላሞ ኦቶሬ(ዶ/ር)፣የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አቡቶ አኒቶ፣ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪዎች፣የክልል፣የዞን እና የልዩ ወረዳ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

ምንጭ :- የክልሉ መ/ኮ